የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበር በከያኔ ቴዲ አፍሮ ላይ እየደረሰ ባለው ጫና ላይ የሰጠው መግለጫ
የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበር በሰሜን አሜሪካ ታዋቂው ከያኔ ቴዲ አፍሮ በቅርቡ በለቀቀው የሙዚቃ
አልበም ምክንያት ከመንግሥት አካላት የንብረት ዘረፋ፣ ማስፈራራትና፣ ጫና እየደረሰበት እንደሆነ
የሚያሳዩ የተለያዩ የሚዲያ ዘገባዎችን በጥልቀት እየተከታተለ ነው። ማሕበሩ ይህ ሁኔታ እጅግ
እንዳሳሰበው እየገለጸ ሙዚቃና ስነ-ጥበብ የህዝብ ድምፅ ናቸውና ከያኔዎች ሀሳባቸውን በነፃነት የማቅረብ
መብታቸው እንዲከበርላቸው ይጠይቃል።
EHSNA Receives Official Accreditation for the 129th Anniversary of the Victory of the Battle of Adwa from Alexandria City Mayor Alyia Gaskins
Alexandria, VA – The Ethiopian Heritage Society in North America (EHSNA) has received an official accreditation from Mayor Alyia Gaskins and the City Council of Alexandria, Virginia, recognizing the 129th anniversary of the historic Victory of the Battle of Adwa.
EHSNA & Abugida Language and Culture Center to Celebrate the 129th Anniversary of the Victory of Adwa
The Ethiopian Heritage Society in North America (EHSNA), in collaboration with Abugida Language and Culture C ...
128ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ ክብረ በዓል
The Ethiopian Heritage Society in North America (EHSNA) is honored to host the 128th anniversary celebration o ...
በአል ነጃሲ መስጊድ ላይ ስለደረሰው ጥቃት የተሰጠ መግለጫ
ጥር 7 ቀን 2013 ዓ.ም. (ጃንዋሪ 15, 2021) የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማኅበር በሰሜን አሜሪካ (ኢ.ው.ቅ.ማ.ሰ.አ.) ጥር 2003 ዓ.ም. ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ...
Call to Action Against the Genocide in Ethiopia
November 1, 2020 Since its inception, the goal of the Ethiopian Heritage Society in North America (EHSNA) h ...





